Hibret Bank Image

ሕብረት ባንክ ለሳፋሪ ኮም የእንኳን ደስ ያላችሁ መልእክት አስተላለፈ

ሕብረት ባንክ ሳፋሪ ኮም MPESA የዲጂታል ባንኪንግ ፈቃድ ከብሔራዊ ባንክ በማግኘት በኢትዮጵያ የዲጂታል ፋይናንሲግ ዘርፍን መቀላቀሉን ምክንያት በማድረግ የሕብረት ባንክ አመራር አባላት ተወካዮች ከባንኩ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ መላኩ ከበደ የተላከውን የእንኳን ደስ ያላችሁ መልዕክት በሳፋሪኮም ዋና መ/ቤት በመገኘት ለሳፋሪኮም ዋና ስራ አስፈፃሚ ሚ/ር ፖል ካቫቩ አስረክበዋል፡፡

ሕብረት ባንክ

በሕብረት እንደግ!

Similar Posts