Hibiret-bank-ethiopian-intellectual-min

ኢትዮጵያ አእምሯዊ ንብረት ባለስልጣን ከሕብረት ባንክ ጋር በመተባበር የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና አካሄደ

የኢትዮጵያ አእምሯዊ ንብረት ባለስልጣን ከሕብረት ባንክ ጋር በመተባበር “የአእምሯዊ ንብረት ምንነትና የፋይናንስ ተቋማት ሚና” በሚል ርዕሰ ጉዳይ የአንድ ቀን የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ህዳር 3 ቀን 2017 ዓ.ም በሕብረት ባንክ ዋና መ/ቤት የመሰብሰቢያ አዳራሽ አካሂዷል፡፡ በመርሐ-ግብሩ ላይ ሕብረት ባንክን ጨምሮ ከተለያዩ የፋይናንስ ተቋማት የተውጣጡ ሰልጣኞች ተሳታፊ ሆነዋል፡፡

ሕብረት ባንክ

በሕብረት እንደግ!

Similar Posts