Diaspora-Savings-Account

የህልምዎ ባለአደራ!  14% ወለድ የሚያስገኝ!

የህልምዎ ባለአደራ! 14% ወለድ የሚያስገኝ!

ባንካችን ኑሯቸውን በውጭ ሀገር ላደረጉ ለ1 ዓመት እና ከዚያ በላይ ለሆናቸው ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ያዘጋጀዉ የዲያስፖራ ተቀማጭ ሒሳብ 14 በመቶ ወለድ የሚያስገኝ ነው።

• ባሉበት ቦታ ሆነው ከUnite.et ላይ መተግበሪያውን በማውረድ በሕብረት ባንክ የዲያስፖራ ተቀማጭ ሒሳብ መክፈት ይችላሉ፣ 

•  ህጋዊ ውክልናን በመጠቀም በማንኛውም ቅርንጫፍ በአካል በመገኘት የዲያስፖራ ሒሳብ መክፈት ይችላሉ።

ሕብረት ባንክ
በሕብረት እንደግ!

Similar Posts