የምስጋና እና የሽኝት መርሐ ግብር



የምስጋና እና የሽኝት መርሐ ግብር
ሕብረት ባንክ ለረጅም ዓመታት ባንኩን ሲያገለግሉ ለነበሩ እና በጡረታ እንዲሁም በተለያየ ምክንያት የአገልግሎት ጊዜያቸውን ላጠናቀቁ አንጋፋ የሥራ አመራር አባላት የምስጋና እና የሽኝት መርሐ ግብር ቅዳሜ መጋቢት 19 ቀን 2018 ዓ.ም. አካሄደ፡፡
በመርሃ ግብሩ ላይ የባንኩ ከፍተኛ የሥራ አመራሮች ተገኝተው የዕውቅና ሰርተፍኬት እና ስጦታ አበርክተዋል፡፡
ሕብረት ባንክ
በሕብረት እንደግ!