የባንክ ሒሳብዎንከፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ጋር ከየትኛውም ቦታ ሆነው ያስተሳስሩ!
የባንክሒሳብዎንከፋይዳዲጂታልመታወቂያጋር ከየትኛውምቦታሆነውያስተሳስሩ! ለክቡራን ደንበኞቻችን በሙሉ! በኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ አዲስ መመሪያ መሰረት ሁሉም ደንበኞች የባንክ አገልግሎቶችን ለማግኘት እና ሒሳብ ለማንቀሳቀስ የባንክ መረጃቸውን ከፋይዳ ዲጂታል መረጃ ጋር…
የባንክሒሳብዎንከፋይዳዲጂታልመታወቂያጋር ከየትኛውምቦታሆነውያስተሳስሩ! ለክቡራን ደንበኞቻችን በሙሉ! በኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ አዲስ መመሪያ መሰረት ሁሉም ደንበኞች የባንክ አገልግሎቶችን ለማግኘት እና ሒሳብ ለማንቀሳቀስ የባንክ መረጃቸውን ከፋይዳ ዲጂታል መረጃ ጋር…
ለክቡራን ደንበኞቻችን በሙሉ! የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ባወጣው መመሪያ መሠረት የባንክ አገልግሎቶችን ለማግኘት አና ሒሳብ ለማንቀሳቀስ ሁሉም የባንካችን ደንበኞች የባንክ መረጃቸውን ከፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ጋር ማስተሳሰር…
ለሕብረት ባንክ አ.ማ ባለአክሲዮኖች በሙሉ የባለአክስዮኖች 28ኛ መደበኛ እና 14ኛ አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባኤዎች የስብሰባ ጥሪ
ሐምሌ 3ዐ ቀን 2ዐ17 ዓ.ም. ሕብረት ባንክ ባሳለፍነው አንድ ወር ጊዜ ውስጥ 4ዐ ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር ለደንበኞቹ አቅርቧል፡፡ በተጨማሪም በዛሬው ዕለት 5 ሚሊዮን ዶላር የውጭ…
በኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ሆሮ ጉድሩ ወለጋ ዞን ሻምቡ ከተማ ኢትዮ ቴሌኮም አጠገብ 499ኛ ቅርንጫፋችን የሆነውን ”ሻምቡ ቅርንጫፍ” በመክፈት አገልግሎት መስጠት መጀመራችንን ስንገልጽ በደስታ ነው፡፡…
በአፋር ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት አፍዴራ ከተማ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስትያን አጠገብ 498ኛ ቅርንጫፋችን የሆነውን ”አፍዴራ ቅርንጫፍ” በመክፈት አገልግሎት መስጠት መጀመራችንን ስንገልጽ በደስታ ነው፡፡ ሕብረት ባንክበሕብረት እንደግ!
በኮሪደር ልማት ምክንያት የእቴጌ መነን ቅርንጫፍ አገልግሎት መስጠት ያቋረጠ በመሆኑ በጊዜያዊነት ከስድስት ኪሎ ወደ ግብፅ ኢምባሲ በሚወስደው መንገድ ውልና ማስረጃ ያለበት ሕንፃ ላይ በሚገኘው አንበሳ…
የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለስልጣን በቁጥር ኢካገባ/619/14 ታህሳስ 22 ቀን 2017 ዓ.ም. በፃፈው ደብዳቤ መሰረት የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ግምጃ ቤት (CSD) ስራ ስለጀመረ የባንካችንን ባለአክስዮኖች መረጃ…
ፕሪሚየር ስዊች ሶልሽንስ (ፒኤስኤስ) ጥር 6 ቀን 2017 ዓ.ም ከለሊቱ 5፡00 ጀምሮ እስከ ጥር 7 ጠዋት 1፡00 ድረስ የሲስተም ማሻሸያ ስራ ስለሚያከናውን የፖስ እና ኤቲኤም…